የዓለም ኤድስ ቀን - ከአቶ አብረሃም ገብረመድኅን፤ የሃፕኮ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ ኤችአይቪ በደሙ ውስጥ የሚገኘው ሰው ቁጥር ከ718 ሺህ በላይ መሆኑንና ከእነዚህም መካከል ሕክምና እየተከታተሉ ያሉት 69 ከመቶ የሚሆኑት መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅሕፈት ቤት አስታወቀ።