የኢትዮጵያ መንግሥት ስደተኞች ከኅብረተሠቡ ተቀናጅተው እንዲኖሩ የሚያደርግ ዕቅድ ይፋ አደረገ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ የሚገኙትን ሃያ ሰባት ካምፖች በአሥር ዓመታት ውስጥ የሚዘጋ እና ስደተኞችም ከኅብረተሠቡ ጋር ተቀናጅተው እንዲኖሩ የሚያደርግ ዕቅድ ይፋ አድጓል፡፡