አቃቤ ሕግ በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቆጠራቸው ሁለት ተጨማሪ ምስክሮች
Your browser doesn’t support HTML5
አቃቤ ሕግ ዛሬ በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቆጠራቸው ሁለት ተጨማሪ ምስክሮች ፓሊስ ሊያቀርባቸው እንዳልቻለ ገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5