ድምጽ አቃቤ ሕግ በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቆጠራቸው ሁለት ተጨማሪ ምስክሮች ዲሴምበር 01, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 አቃቤ ሕግ ዛሬ በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቆጠራቸው ሁለት ተጨማሪ ምስክሮች ፓሊስ ሊያቀርባቸው እንዳልቻለ ገለፀ፡፡