የአፍሪካና የአውሮፓ መሪዎች ስለሊብያው ባሪያ ፍንገላ እየተነጋገሩ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ሊብያ ውስጥና በሌሎችም የዓለም ክፍሎች መውጫ አጥተው የሚገኙ ዜጎቻቸውን ለመመለስ የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ሙሐማዱ ቡሃሪ ቃል ገቡ።
Your browser doesn’t support HTML5