የአፍሪካና የአውሮፓ መሪዎች ስለሊብያው ባሪያ ፍንገላ እየተነጋገሩ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ሊብያ ውስጥና በሌሎችም የዓለም ክፍሎች መውጫ አጥተው የሚገኙ ዜጎቻቸውን ለመመለስ የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ሙሐማዱ ቡሃሪ ቃል ገቡ።