የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ክስ ከሽብርተኝነት ወደ መደበኛ ወንጀል ዝቅ እንዲል ተደረገ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎበት የነበረው የሽብር ወንጀል ተሽሮ በመደበኛ ወንጀል ድንጋጌ ተፈረደበት።