ድምጽ የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ክስ ከሽብርተኝነት ወደ መደበኛ ወንጀል ዝቅ እንዲል ተደረገ ኖቬምበር 27, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎበት የነበረው የሽብር ወንጀል ተሽሮ በመደበኛ ወንጀል ድንጋጌ ተፈረደበት።