በቦረና ዞን በሦስት ወረዳዎች የተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎች

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል የቦረና ዞን ሦስት የተለያዩ ወረዳዎች ነዋሪዎች በትላንት እና በዛሬው ዕለት የተቃውሞ ሰልፎችን ማካሄዳቸው ተዘገበ።