ድምጽ በኦሮምያና በሶማሌ ክልል ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን መንግሥት ገለፀ ኖቬምበር 27, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች ወረዳዎች ሰሞኑን በተካሄዱ ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡