በኦሮምያና በሶማሌ ክልል ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን መንግሥት ገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች ወረዳዎች ሰሞኑን በተካሄዱ ግጭቶች የሰው ሕይወት መጥፋቱን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡