የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ሁለት ወገኖች የማቀራረብ ጥረት

Your browser doesn’t support HTML5

በሃገር ውስጥና በውጭ ያሉትን ሁለቱን የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ሲኖዶሶች ወደ አንድ ለማምጣት አዲስ ጥረት ተጀምሮ እየተካሄደ ነው።