ድምጽ አዲሱ የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሥልጣን ተረከቡ ኖቬምበር 24, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የሮበርት ሙጋቤ የ37 ዓመታት አስተዳደር ዘመን ሲያከትም ዚምባብዌ ዛሬ አዲስ ፕሬዚዳንት አግኝታለች።