የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ እና በግብፅ ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ የሚደረግን የአመራር ለውጥ ከኮሎኔል መንግሥቱ ተላልፎ የመሰጠት ዕድል ጋር አያይዞ እንደማይመለከት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5