"ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች" - አምባሳደር ማይክል ሬነር
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ በሰብዓዊ እርዳታና ልማት ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አምባሳደር ማይክል ሬነር አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5