የቀድሞዋን ይጎዝላቪያ ጉዳይ የሚመለከተው ዓለምቀፍ የወንጀል ችሎት

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞዋን ይጎዝላቪያ ጉዳይ የሚመለከተው ዓለምቀፍ የወንጀል ችሎት በጄኔራል ራትኮ መላዲች ላይ ጥፋተኛ ናቸው የሚል ብይን ሰጠ። ምላድች እአአ በ 1990 ዎቹ አመታት ውስጥ የዘር ግጭት ሲካሄድ ወታደራዊ አዛዥ በነበሩበት ወቅት የጦርነት ወንጀል በመፈጽም ተከሰዋል።