በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር የወቅቱ ኢትዮጵያ ሁኔታ ያሳስበናል አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ቀደም ሲል በኦሮምያ በሶማሌ ድንበር በአለፉት ሳምንታት ደግሞ በተለያዩ ቦታዎች የተከሰተው ብጥብጥና ሁከት እንደሚያሳስባቸው በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5