ለዶ/ር ገቢሳ ኢጀታ ምርምር አምስት ሚሊየን ዶላር ተሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ኢንዲያና ግዛት ላፋዬት ከተማ የሚገኘው ፐርዱ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ገቢሳ ኢጀታ በማሽላ ዘረመል ላይ ለሚያካሂዱት ጥናት የአምስት ሚሊየን ዶላር ስጦታ አገኙ።
Your browser doesn’t support HTML5