የግንቦት ሠባት ተጠርጣሪዎች የችሎት ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በግንቦት ሠባት ድርጅት ውስጥ በማንኛወም ሁኔታ ተሣትፋችኋል ተብለው የሽብር ክሥ የተመሠረተባቸውን ዘጠኝ ሰዎች ጉዳይ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ለሌላ አንድ ወር ቀጠረ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5