ሬክስ ቲለርሰን ስለሮሒንግያ ሙስሊሞች

Your browser doesn’t support HTML5

የማያንማር የፀጥታ ኃይሎች የሮሒንግያ ሙስሊሞች ላይ የፈፀሙትና ተጨባጭ ሪፖርቶች የተገኙበት የመብት ጥሰት ነፃ ምርመራ ሊካሄድበት ያስፈልጋል ሲሉ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን ጥሪ አቀረቡ።