በመቀሌ የሕወሃት ዝግ ስብሰባ እየተካሄደ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለውን የሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ሕወሃት/ ዝግ ስብሰባ ሁለት አባላት ረግጠው እንደወጡ ታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5