በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ልጃቸው የሞተ አባት ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረቡ
Your browser doesn’t support HTML5
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሕይወቱ ያለፈው የአቶ አርማዬ ዋቄ የአሟሟት ሁኔታ እንዲጣራላቸው፣ አባት አቶ ዋቄ ማሙ ለፍርድ ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5