በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ልጃቸው የሞተ አባት ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሕይወቱ ያለፈው የአቶ አርማዬ ዋቄ የአሟሟት ሁኔታ እንዲጣራላቸው፣ አባት አቶ ዋቄ ማሙ ለፍርድ ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡