ጉጂ ዞን ውስጥ ሰባት ሰው በታጠቁ ኃይሎች መገደሉ ተነገረ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን በሊባን ወረዳ ጥቃት አድርሰው ሰባት ሰዎችን ገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ለቪኦኤ የኦሮምኛ ዝግጅት ክፍል ገልፀዋል።