መድረክ ለሥርነቀል የፖለቲካ ለውጥ ጥሪ አሰማ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

መድረክ በኢትዮጵያ ላይ አንዣቧል ካለው አደጋ እና ጥፋት ሊታደጋት የሚችለውና ብቸኛው አማራጭም ሥር ነቀል የፖለቲካ ለውጥ ነው ሲል አሳሰበ፡፡