ኃይለማርያም ደሣለኝ ቃታር ናቸው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በቃታር ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዶሃ ገብተዋል። ሼኽ መሃመድ አል አሙዲ አልተፈቱም።