"በኦህዴድና በኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች መካከል ችግሮች የሉም" - ጠ/ሚ ኃይለማሪያም
Your browser doesn’t support HTML5
በኦህዴድና በሌሎች የኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች መካከል ችግሮች ስለመኖራችው የሚወጡ ዘገባዎች የተሳሳቱ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5