"በኦህዴድና በኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች መካከል ችግሮች የሉም" - ጠ/ሚ ኃይለማሪያም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦህዴድና በሌሎች የኢህአዴግ አባል ፓርቲዎች መካከል ችግሮች ስለመኖራችው የሚወጡ ዘገባዎች የተሳሳቱ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።