አቶ ዳንኤል ሽበሺንና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩን ፍርድ ቤት በነፃ አሰናበታቸው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ሦስተኛ ምድብ ችሎት የቀድሞውን የአንድነትና ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሽበሺንና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩን ዛሬ በነፃ አሰናበተ፡፡