ድምጽ የአቶ ወርቁ ደመና በደብረ ማርቆስ የወይህኒ ቤት ሥቃይ ኖቬምበር 07, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኔዜርላንድስ ዘ ጌግ ከተማ በቀድሞ የደርግ አባል መቶ አለቀ እሸቱ አለሙ ላይ የተያዘው የፍርድ ሂደት ለማን አለብኝ ባይ ጨካኞች ማስጠንቀቂያ ነው ሲሉ አንድ የዘመኑ የስቃይ ሰለባ ተናገሩ፡፡