ድምጽ የአሚሶም ቅነሳ እየተጀመረ ነው ኖቬምበር 07, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 አሚሶም በሚል ምኅፃር የሚጠራው የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ከሶማሊያ መውጣት እንደሚጀምር እዚያው የሚገኙት የተልዕኮው አዛዥ አስታወቁ።