የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች የምክክር መድረክ በባህር ዳር

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል፡፡