ድምጽ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች የምክክር መድረክ በባህር ዳር ኖቬምበር 06, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ባህር ዳር ላይ የተካሄደው የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች የምክክር መድረክ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ የኢትዮጵያዊነት ጥንካሬ የተነገረበት የአንድነት አስፈላጊነት የተስተጋባበት መሆኑ ታይቷል፡፡