ድምጽ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ ኖቬምበር 06, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 እነ አቶ በቀለ ገርባ ለቆጠሯቸው ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የመጥሪያ ትዛዝ እንዳልፃፈ ታወቀ፡፡ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡