በእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

እነ አቶ በቀለ ገርባ ለቆጠሯቸው ምስክሮች ፍርድ ቤቱ የመጥሪያ ትዛዝ እንዳልፃፈ ታወቀ፡፡ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡