“በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን ከ28 ያላነሱ ሰዎች ተገድለዋል” - ሰመጉ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን በአለፈው ዓመት መጀመሪያ ላይ በተፈጠረው ብሄር ተኮር ግጭት ከ28 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ልዩ መግለጫ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5