“በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን ከ28 ያላነሱ ሰዎች ተገድለዋል” - ሰመጉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን በአለፈው ዓመት መጀመሪያ ላይ በተፈጠረው ብሄር ተኮር ግጭት ከ28 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ልዩ መግለጫ አስታወቀ፡፡