አቶ በቀለ ገርባ በዋስ መለቀቅ ትዕዛዝ ላይ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ማብራሪያ ጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ በዋስ እንዲለቀቁ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ትናንት በሰጠው ትዕዛዝ ላይ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተጨማሪ ማብራሪያ በመጠየቁ እሥረኛው ዛሬም ሳይለቀቁ ቀርተዋል።