በኢህአዴግ እና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ድርድር

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የምርጫ ሥርዓት አሁን ካለው የአብላጫ ድምፅ አሠራር ይልቅ ከተመጣጣኝ ውክልና ጋር የተቀየጠ ቢሆን መራጮች የሚሰጡት ድምፅ የበለጠ ዋጋ እንደሚኖረው የተቃዋሚ መሪዎች ተናግረዋል፡፡