በኢህአዴግ እና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ድርድር
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የምርጫ ሥርዓት አሁን ካለው የአብላጫ ድምፅ አሠራር ይልቅ ከተመጣጣኝ ውክልና ጋር የተቀየጠ ቢሆን መራጮች የሚሰጡት ድምፅ የበለጠ ዋጋ እንደሚኖረው የተቃዋሚ መሪዎች ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5