እነ ንግሥት ይርጋ ለሦስተኛ ጊዜ ለብይን ተቀጠሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በማረሚያ ቤት የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለፍርድ ቤት አቤት በማለቷ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣት ለችሎት ገለፀች።
Your browser doesn’t support HTML5