እነ ንግሥት ይርጋ ለሦስተኛ ጊዜ ለብይን ተቀጠሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በማረሚያ ቤት የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለፍርድ ቤት አቤት በማለቷ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣት ለችሎት ገለፀች።