የኬንያ ምርጫ ውጤት ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኬንያ ምርጫ ቦርድ የኬንያ ተቃዋሚ ፓርቲ ዕጩ ያጣጣሉትን ምርጫ ውጤት ዛሬ ይፋ አደረገ። በምርጫው ተቀማጩ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ ደምፅ አግኝተው ማሸነፋቸውን የኬንያ የምርጫ ቦርድ ኮሚሽነር ዋፉላ ቸቡካቲ ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5