አቶ በቀለ ገርባ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አስተላለፈ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእሥር እንዲፈቱ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አዘዘ፡፡