በቤንሻንጉል ስምንት በነቀምቴ ሦስት ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ባሳለፍነው ሳምንት በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረ ግጭት የስምንት ሰው ሕይወት ማለፉ ተነግሯል። በነቀምቴም እንዲሁ የሦስት ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል።