በቤንሻንጉል ስምንት በነቀምቴ ሦስት ሰዎች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ባሳለፍነው ሳምንት በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረ ግጭት የስምንት ሰው ሕይወት ማለፉ ተነግሯል። በነቀምቴም እንዲሁ የሦስት ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል።
Your browser doesn’t support HTML5