ድምጽ በቤንሻንጉል ስምንት በነቀምቴ ሦስት ሰዎች ተገደሉ ኦክቶበር 30, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ባሳለፍነው ሳምንት በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረ ግጭት የስምንት ሰው ሕይወት ማለፉ ተነግሯል። በነቀምቴም እንዲሁ የሦስት ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል።