ድምጽ ገዥው ኢህአዴግና በድርድሩ እየተሳተፉ ያሉ ሀገርቀፍ ፓርቲዎች ድርድር ኦክቶበር 27, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ገዥው ኢህአዴግና በድርድሩ እየተሳተፉ ያሉ አብዛኛዎቹ ሀገርቀፍ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ የምርጫ ሥርዓት የሁለቱም ማለትም የአብላጫ ድምፅ እና የተመጣጣኙ ውክልና ሥርዓት ቅይጥ እንዲሆን ተስማምተዋል፡፡