ገዥው ኢህአዴግና በድርድሩ እየተሳተፉ ያሉ ሀገርቀፍ ፓርቲዎች ድርድር

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ገዥው ኢህአዴግና በድርድሩ እየተሳተፉ ያሉ አብዛኛዎቹ ሀገርቀፍ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ የምርጫ ሥርዓት የሁለቱም ማለትም የአብላጫ ድምፅ እና የተመጣጣኙ ውክልና ሥርዓት ቅይጥ እንዲሆን ተስማምተዋል፡፡