የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ የኢትዮጵያ ጉብኝት
Your browser doesn’t support HTML5
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በአልሸባብ ላይ ከሚካሄደው ውጊያ አንፃር ይበልጥ ድጋፍ ለማግኘት ጭምር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5