የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ የኢትዮጵያ ጉብኝት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በአልሸባብ ላይ ከሚካሄደው ውጊያ አንፃር ይበልጥ ድጋፍ ለማግኘት ጭምር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡