የኬንያ ምርጫ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያውያን ዛሬ በሃገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ እንደገና በተካሄድው ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። ዛሬ ድምፅ ለመስጠት የወጣው ሕዝብ ቁጥር ነሐሴ 1 ቀን 2010 ዓም በተካሄደው በመጀመሪያው ምርጫ ከወጣው ያነሰ ቢሆንም ባንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ ጠንካራ አካባቢዎች ግጭቶች መፈጠራቸውም ተዘግቧል።