“መከላከያ በአምቦ 10 ሰው ገደለ” - የአምቦ ከተማ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ

Your browser doesn’t support HTML5

ከ15 ሰው በላይ ቆስሏል ብለዋል። የሰራዊቱ አባላት እርምጃን ተከትሎ ሰልፈኞች በቁጣ የጭነት መኪናዎችን ማቃጠላቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።