ድምጽ “መከላከያ በአምቦ 10 ሰው ገደለ” - የአምቦ ከተማ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ኦክቶበር 26, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ከ15 ሰው በላይ ቆስሏል ብለዋል። የሰራዊቱ አባላት እርምጃን ተከትሎ ሰልፈኞች በቁጣ የጭነት መኪናዎችን ማቃጠላቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።