“መከላከያ በአምቦ 10 ሰው ገደለ” - የአምቦ ከተማ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ
Your browser doesn’t support HTML5
ከ15 ሰው በላይ ቆስሏል ብለዋል። የሰራዊቱ አባላት እርምጃን ተከትሎ ሰልፈኞች በቁጣ የጭነት መኪናዎችን ማቃጠላቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5