የዩናይትድ ስቴትስ እና የአፍሪካ ሕብረት ተወካዮች አክራሪ አመፀኝነትን ማስወገድ ላይ ተወያዩ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓላማን በኃይል ለማስፈፀም የሚንቀሳቀሰውን ፅንፈኝነትን በመዋጋት ረገድ ሀገራቸው ከአፍሪካ ጋር በአጋርነት እንደምትሰራ በአፍሪካ ሕብረት የዩናይትድ ስቴትስ ተልዕኮ ጉዳይ ፈፃሚ ጀሲካ ዴቪሲባ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5