ሁለት ተከሳሾች እስር ቤት ተደብድበው ሕይወታችው ማለፉ በችሎት ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል በዋለው ችሎት በእነ ብስራት አበራ መዝገብ ከቀረቡት ተከሳሾች መካከል አለማየሁ ዋቄ የተባለ ተከሰሽ እስር ቤት ውስጥ በድብደባ ሕይወቱ ማለፉን አብሮት ተከሶ የነበረ እስረኛ ለችሎት አስረድቷል።