ድምጽ የኒኪ ሄሊ የአፍሪካ ቀንድ ጉብኝት ኦክቶበር 24, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ በዛሬ የኢትዮጵያ ቆይታቸው በጋምቤላ በሚገኙ መጠለያዎች የሰፈሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ገብኝተዋል፡፡