የኒኪ ሄሊ የአፍሪካ ቀንድ ጉብኝት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ በዛሬ የኢትዮጵያ ቆይታቸው በጋምቤላ በሚገኙ መጠለያዎች የሰፈሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ገብኝተዋል፡፡