በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አዲስ አበባ ናቸው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ሱዳን የሰላም ጉዳይ ሁላችንም አንድ ድምፅ ሊኖረን ይገባል ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ተናገሩ፡፡