“ከ100 በላይ ከሌላ አካባቢ የመጡ ሰዎች ታስረዋል”- አቶ አዲሱ አረጋ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች ውስጥ ሰሞንኑ የተደረጉ ሰልፎች ከተለያዩ ክልሎችና የኦሮሚያ ከተሞች ሆን ብለው በተደራጁ ሰዎች የተመሩ መሆናቸውን መረጃ እንደደረሰው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።