ድምጽ ኦፌኮ ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ የጠየቃቸው በቂ ምላሽ እንዲያገኙ አሳሰበ ኦክቶበር 20, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ ያቀረባቸው ጥያቄዎች በቂ ምላሽ እንዲያገኙ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ጠየቀ፡፡