ድምጽ የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተካሄደ ኦክቶበር 19, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሦስትዮሽ ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡