ድምጽ "የተሰጠኝ ሽልማት፣ የመሥራት ኃላፊነቴን ይበልጡን አሳድጎታል" የትነበርሽ ንጉሤ ኦክቶበር 19, 2017 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 የአካል ጉዳትና ሴትነት ያልበገራት፣ ለሰብዓዊ መብቶች፣ ለአካል ጉዳተኞች በመከራከር የምትታወቀው የትነበርሽ ንጉሤ ከቆንጅት ታዬ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡ ሙሉ ቃለ ምልልሱን ያዳምጡ