በናይሮቢ የኢትዮጵያ ስደተኞች የመሰብሰብ መብት ተከለከልን አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በናይሮቢ የሚኖሩ የኦሮሞ ማኅበረሠብ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግሥት የኬንያ ፖሊስን ተጠቅሞ በስደተኛው ላይ ጫና ማድረጉን አላቆመም በማለት ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5