“እኔን ፍለጋ የመጣው ወንድሜ ተገደለ” - በሙከጡሪ ከተማ የ16 ዓመት ሟች ወንድም

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ እንቅስቃሴ መቀጠሉንና የሰው ሕይወት መጥፋቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።