ድምጽ በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ታሰሩ ኦክቶበር 17, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ሉሳካ መታሠራቸውን የሀገሪቱ መንግሥት አስታውቋል፡፡