በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ታሰሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ሠባ ኢትዮጵያውያን በዛምቢያ ሉሳካ መታሠራቸውን የሀገሪቱ መንግሥት አስታውቋል፡፡