"በኢትዮጵያ ሠብዓዊ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ ናቸው" ኦቻ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ሠብዓዊ ሁኔታዎች በፍጥነት እየተለዋወጡ እንደሆነ እና ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በድርቅ፣ በጎርፍና በማኅበረሠቦች መካከል በሚፈጠረው ግጭቶች የተነሳ ፈተና እንደገጠማት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሠብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወይንም ኦቻ አስታወቀ፡፡